የሚሰሩ እጆች መመስገን አለባቸው – አለታ ወንዶ አጠቃላይ ሆስፒታል

የሚሰሩ እጆች መመስገን አለባቸው – አለታ ወንዶ አጠቃላይ ሆስፒታል

በሲዳማ ክልል አለታ ወንዶ ከተማ ወስጥ የሚገኝ ተቋም ነው። ተቋሙ እስከ 2009 ዓ.ም ድረስ ጤና ጣቢያ (Health Center) ነበር። 2009 መጨረሻ አከባቢ ወጣቱ መሪ አቶ ፍፁም ዳንጉራ የሚባል በቀድሞው ደቡብ ብሔር ብሔረሰብ ክልልና በሲዳማ ዞን አማካኝነት የጤና ጣቢያ ሀላፊ አድርጎ…